ኢትዮጵያ፡ ከወዳደቁ ወረቀቶች የተሠሩ ደብተሮች ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት እየመለሱ ነው

የተንቀሳቃሹ ምስል መግለጫ, ኢትዮጵያ፡ ከወዳደቁ ወረቀቶች የተሠሩ ደብተሮቸ ተማሪዎችን ወደ ትምህርት ቤት እየመለሱ ነው
ታትሟል

በሁለት ዓመት ውስጥ ከወዳደቁ ወረቀቶች 17 ሺህ ደብተሮች ተሠርተዋል። ይህም በመቶዎች ለሚቆጠሩ ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤት መመለሻ ምክንያት ሆኗል።